ማዕከሉ ለአፍሪካ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ5000 ሜ. ሀገራችንን ወክሎ የሚወዳዳር 1 አትሌት አስመረጠ።
ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም በቀጣይ በዛምቢያ እ.እ.አ ከሚያዝያ 19 ቀን እስከ ግንቦት 3 ቀን 2023 ዓ.ም በሉሳካ ብሔራዊ ሄሮድስ ስታዲየም ከ18/20 ዓመት በታች የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ ለመወዳደር በኢትዮጵያ…
ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም በቀጣይ በዛምቢያ እ.እ.አ ከሚያዝያ 19 ቀን እስከ ግንቦት 3 ቀን 2023 ዓ.ም በሉሳካ ብሔራዊ ሄሮድስ ስታዲየም ከ18/20 ዓመት በታች የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ ለመወዳደር በኢትዮጵያ…
ሚያዚያ 22/2015 ዓ.ም ዛሬ በድሬደዋ አርቲፊሻል ስቴዲየም ከሰዓት በኋላ ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የማዕከሉ ሴቶች U17 እግር ኳስ ቡድን አቻውን የድሬደዋውን መሲ ፓይሌት ፕሮጀክትን በተለየ የኳስ ቁጥጥር 1ለ0 በሆነ…