በረ/ፕሮፌሰር እንዳልካቸው ሌሊሳ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባህልና ስፖርት ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተመራው ልዑካን ቡድን ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም የማዕከሉን የተለያዩ የስራ ክፍሎችና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን በመጎብኘት ከስፖርት አሰልጣኞችና ከማናጅመንት አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል።
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ማዕከሉን ጎበኙ
- Post author:admin
- Post published:May 8, 2023
- Post category:Uncategorized
- Post comments:0 Comments