ማዕከሉ በ52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ6ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ።

ግንቦት 13/2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየውና የተለያዩ ክለቦች፣ ክልሎች፣ከተማ መስተዳድሮች እና የስፖርት ተቋማቶች የተሳተፉበት 52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ፍፃሜውን አገኘ። በሻምፒዮናው ማዕከሉ ዛሬ…

Continue Readingማዕከሉ በ52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ6ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ።