ማዕከሉ ለአፍሪካ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ5000 ሜ. ሀገራችንን ወክሎ የሚወዳዳር 1 አትሌት አስመረጠ።

ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም በቀጣይ በዛምቢያ እ.እ.አ ከሚያዝያ 19 ቀን እስከ ግንቦት 3 ቀን 2023 ዓ.ም በሉሳካ ብሔራዊ ሄሮድስ ስታዲየም ከ18/20 ዓመት በታች የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ ለመወዳደር በኢትዮጵያ…

Continue Readingማዕከሉ ለአፍሪካ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ5000 ሜ. ሀገራችንን ወክሎ የሚወዳዳር 1 አትሌት አስመረጠ።

ማዕከሉ በሴቶች እግር ኳስ የአቋም መለኪያ ጫወታ የድሬደዋውን መሲ ፓይሌት ፕሮጀክትን 1 ለ 0 አሸነፈ።

ሚያዚያ 22/2015 ዓ.ም ዛሬ በድሬደዋ አርቲፊሻል ስቴዲየም ከሰዓት በኋላ ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የማዕከሉ ሴቶች U17 እግር ኳስ ቡድን አቻውን የድሬደዋውን መሲ ፓይሌት ፕሮጀክትን በተለየ የኳስ ቁጥጥር 1ለ0 በሆነ…

Continue Readingማዕከሉ በሴቶች እግር ኳስ የአቋም መለኪያ ጫወታ የድሬደዋውን መሲ ፓይሌት ፕሮጀክትን 1 ለ 0 አሸነፈ።