ማዕከሉ በኢትዮጵያ አጭር፣መካከለኛ የ3000 ሜ መሠናክል የርምጃና የሜዳ ተግባራት አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ7ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ።

ለአምስት ተከታታይ ቀናት ከታህሳስ 3-7/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ አጭር፣መካከለኛ የ3000 ሜ መሠናክል የርምጃና የሜዳ ተግባራት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ማዕከሉ በወንዶች 6ኛ እና በሴቶች 8ኛን…

Continue Readingማዕከሉ በኢትዮጵያ አጭር፣መካከለኛ የ3000 ሜ መሠናክል የርምጃና የሜዳ ተግባራት አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ7ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ።

በማዕከሉ ነገን ዛሬ እንትከል በሚል መሪ ቃል የማዕከሉ አመራሮች፣ሰራተኞች እና አሰልጣኞች የችግኝ ተከላ አሻራቸውን አሳረፉ።

በማዕከሉ ነገን ዛሬ እንትከል በሚል መሪ ቃል የማዕከሉ አመራሮች፣ሰራተኞች እና አሰልጣኞች የችግኝ ተከላ አሻራቸውን አሳረፉ። ********** ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የአትሌት ጥሩነሽ ዲባባ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ሀገራችን ኢትዮጵያ…

Continue Readingበማዕከሉ ነገን ዛሬ እንትከል በሚል መሪ ቃል የማዕከሉ አመራሮች፣ሰራተኞች እና አሰልጣኞች የችግኝ ተከላ አሻራቸውን አሳረፉ።

ማዕከሉ በ52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ6ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ።

ግንቦት 13/2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየውና የተለያዩ ክለቦች፣ ክልሎች፣ከተማ መስተዳድሮች እና የስፖርት ተቋማቶች የተሳተፉበት 52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ፍፃሜውን አገኘ። በሻምፒዮናው ማዕከሉ ዛሬ…

Continue Readingማዕከሉ በ52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ6ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ።

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ማዕከሉን ጎበኙ

በረ/ፕሮፌሰር እንዳልካቸው ሌሊሳ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባህልና ስፖርት ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተመራው ልዑካን ቡድን ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም የማዕከሉን የተለያዩ የስራ ክፍሎችና የስፖርት…

Continue Readingየኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ማዕከሉን ጎበኙ

ማዕከሉ ለአፍሪካ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ5000 ሜ. ሀገራችንን ወክሎ የሚወዳዳር 1 አትሌት አስመረጠ።

ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም በቀጣይ በዛምቢያ እ.እ.አ ከሚያዝያ 19 ቀን እስከ ግንቦት 3 ቀን 2023 ዓ.ም በሉሳካ ብሔራዊ ሄሮድስ ስታዲየም ከ18/20 ዓመት በታች የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ ለመወዳደር በኢትዮጵያ…

Continue Readingማዕከሉ ለአፍሪካ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ5000 ሜ. ሀገራችንን ወክሎ የሚወዳዳር 1 አትሌት አስመረጠ።

ማዕከሉ በሴቶች እግር ኳስ የአቋም መለኪያ ጫወታ የድሬደዋውን መሲ ፓይሌት ፕሮጀክትን 1 ለ 0 አሸነፈ።

ሚያዚያ 22/2015 ዓ.ም ዛሬ በድሬደዋ አርቲፊሻል ስቴዲየም ከሰዓት በኋላ ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የማዕከሉ ሴቶች U17 እግር ኳስ ቡድን አቻውን የድሬደዋውን መሲ ፓይሌት ፕሮጀክትን በተለየ የኳስ ቁጥጥር 1ለ0 በሆነ…

Continue Readingማዕከሉ በሴቶች እግር ኳስ የአቋም መለኪያ ጫወታ የድሬደዋውን መሲ ፓይሌት ፕሮጀክትን 1 ለ 0 አሸነፈ።

የማዕከሉ ወንዶች እግር ኳስ ቡድን የሃዋሳ ከነማ U17 B ቡድንን 4:2 በሆነ #Goal ልዩነት አሸነፈ።

የካቲት 5/2015 ዓ.ም በሃዋሳ ሎጊታ አርቲፊሻል ስታዲየም ያካሄደው የማዕከሉ U17 የወንዶች እግር ኳስ ቡድን የአቋም መለኪያ ጫወታ አቻውን የሃዋሳ ከነማ U17 (B) ቡድንን 4ለ2 በሆነ ሰፊ የጎል ልዩነት አሸነፈ። የማዕከሉ…

Continue Readingየማዕከሉ ወንዶች እግር ኳስ ቡድን የሃዋሳ ከነማ U17 B ቡድንን 4:2 በሆነ #Goal ልዩነት አሸነፈ።

ማዕከሉ በ11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በወንዶች 1ኛ ደረጃን በመያዝ በአጠቃላይ ውጤት ሁለተኛን ደረጃን ይዞ የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።

ጥር 28/2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከጥር 23-28/2015 ዓ.ም በአሰላው አረንጓዴ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው 11ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር ማዕከሉ የ2ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ። ዛሬ በተካሄዱ ፍፃሜ ውድድሮች በወንድ…

Continue Readingማዕከሉ በ11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በወንዶች 1ኛ ደረጃን በመያዝ በአጠቃላይ ውጤት ሁለተኛን ደረጃን ይዞ የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።

የማዕከሉ የወንዶች እግር ኳስ ሰልጣኞች የአሰላውን የውበት ፕሮጀክትን 3:1 በሆነ ውጤት አሸነፈ።

በማዕከሉ የወንዶች የመጀምሪያ አመት የእግር ኳስ ሰልጣኞች የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያውን የወዳጅነት ጫወታ ከአሰላው ውበት ፕሮጀክት ጋር ታህሳስ 1/2015 ዓ.ም በማዕከሉ ሜዳ ላይ 3፡1 በሆነ ውጤት አሸነፈ። ከጫወታ በኋላ በማዕከሉ አንድ…

Continue Readingየማዕከሉ የወንዶች እግር ኳስ ሰልጣኞች የአሰላውን የውበት ፕሮጀክትን 3:1 በሆነ ውጤት አሸነፈ።

“ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ሀሳብ 18ኛው የፀረ ሙስና ቀን በማዕከሉ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ።

ህዳር 27/2015 ዓ.ም በአለም ዓቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ በአገራችን ኢትዮጵያ ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ የሚገኘው የፀረ-ሙስና ቀን በአገራችን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ሀሳብ በመከበር ላይ ይገኛል። ይህንን…

Continue Reading“ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ሀሳብ 18ኛው የፀረ ሙስና ቀን በማዕከሉ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ።